1
የማቴዎስ ወንጌል 18:20
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት በዚያ በመካከላቸው አለሁና።”
సరిపోల్చండి
የማቴዎስ ወንጌል 18:20 ని అన్వేషించండి
2
የማቴዎስ ወንጌል 18:19
ደግሞም እውነት እላችኋለሁ፥ ከእናንተ ሁለቱ በምድር ላይ በሚለምኑት በማንኛውም ነገር ሁሉ ቢስማሙ፥ በሰማያት ባለው አባቴ ይደረግላቸዋል።
የማቴዎስ ወንጌል 18:19 ని అన్వేషించండి
3
የማቴዎስ ወንጌል 18:2-3
ሕፃን ልጅ ጠርቶ በመካከላቸው አቆመው፤ እንዲህም አለ “እውነት እላችኋለሁ፥ ካልተመለሳችሁና እንደ ሕፃናት ካልሆናችሁ፥ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።
የማቴዎስ ወንጌል 18:2-3 ని అన్వేషించండి
4
የማቴዎስ ወንጌል 18:4
እንደዚህ ሕፃን ትሑት የሆነ ሁሉ፥ በመንግሥተ ሰማያት የሚበልጠው እርሱ ነው።
የማቴዎስ ወንጌል 18:4 ని అన్వేషించండి
5
የማቴዎስ ወንጌል 18:5
“እንደዚህ ሕፃን ያለውን በስሜ የሚቀበል ሁሉ እኔን ይቀበላል፤
የማቴዎስ ወንጌል 18:5 ని అన్వేషించండి
6
የማቴዎስ ወንጌል 18:18
እውነት እላችኋለሁ፥ በምድር የምታስሩት ሁሉ በሰማይ የታሰረ ይሆናል፤ በምድር የምትፈቱትም ሁሉ በሰማይ የተፈታ ይሆናል።
የማቴዎስ ወንጌል 18:18 ని అన్వేషించండి
7
የማቴዎስ ወንጌል 18:35
ከእናንተም እያንዳንዱ ወንድሙን ከልቡ ይቅር ካላለ፥ የሰማዩ አባቴ ደግሞ እንዲሁ ያደርግባችኋል።”
የማቴዎስ ወንጌል 18:35 ని అన్వేషించండి
8
የማቴዎስ ወንጌል 18:6
በእኔ ከሚያምኑ ከእነዚህ ታናናሾች አንዱን የሚያሰናክል ሁሉ፥ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ጥልቅ ባሕር ቢሰጥም ይሻለዋል።
የማቴዎስ ወንጌል 18:6 ని అన్వేషించండి
9
የማቴዎስ ወንጌል 18:12
“ምን ይመስላችኋል? አንድ ሰው መቶ በጎች ቢኖሩት ከእነርሱም አንዱ ቢጠፋ፥ ዘጠና ዘጠኙን በተራራ ላይ ትቶ የጠፋውን ሊፈልግ አይሄድምን?
የማቴዎስ ወንጌል 18:12 ని అన్వేషించండి
హోమ్
బైబిల్
ప్రణాళికలు
వీడియోలు