1
ኦሪት ዘፍጥረት 30:22
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
እግዚአብሔርም ራሔልን አሰበ፥ እግዚአብሔርም ተለመናት፥ ማኅፀንዋንም ከፈተላት፥
సరిపోల్చండి
ኦሪት ዘፍጥረት 30:22 ని అన్వేషించండి
2
ኦሪት ዘፍጥረት 30:24
ስሙንም፦ “እግዚአብሔር ሁለተኛ ወንድ ልጅን ይጨምርልኝ” ስትል ዮሴፍ ብላ ጠራችው።
ኦሪት ዘፍጥረት 30:24 ని అన్వేషించండి
3
ኦሪት ዘፍጥረት 30:23
ፀነሰችም፥ ወንድ ልጅንም ወለደችና፦ “እግዚአብሔር ስድቤን አስወገደ” አለች፥
ኦሪት ዘፍጥረት 30:23 ని అన్వేషించండి
హోమ్
బైబిల్
ప్రణాళికలు
వీడియోలు