YouVersion logo
Dugme za pretraživanje

የሉቃስ ወንጌል 17:1-2

የሉቃስ ወንጌል 17:1-2 አማ54

ለደቀ መዛሙርቱም እንዲህ አለ፦ መሰናክል ግድ ሳይመጣ አይቀርም፥ ነገር ግን መሰናክሉን ለሚያመጣው ወዮለት፤ ከእነዚህ ከታናናሾች አንዱን ከማሰናከል ይልቅ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ባሕር ቢጣል ይጠቅመው ነበር።

Video za የሉቃስ ወንጌል 17:1-2