ወደ ሮሜ ሰዎች 5:1-2

ወደ ሮሜ ሰዎች 5:1-2 መቅካእኤ

እንግዲህ በእምነት ስለጸደቅን፥ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ከእግዚአብሔር ጋር ሰላም አለን፤ በእርሱም በኩል ወደ ቆምንበት ወደዚህ ጸጋ በእምነት መግባት ችለናል፤ በእግዚአብሔርም ክብር በተስፋ እንመካለን።

ወደ ሮሜ ሰዎች 5:1-2 සම්බන්ධව නිදහස් කියවීමේ සැලසුම් සහ පූජනීයත්වය