የማቴዎስ ወንጌል 27:22-23

የማቴዎስ ወንጌል 27:22-23 መቅካእኤ

ጲላጦስም “ታዲያ ክርስቶስ የተባለውን ኢየሱስን ምን ላድርገው?” አላቸው፤ ሁሉም “ይሰቀል!” አሉ። እርሱም “ምን ክፉ ነገር ሠራና?” አለ፤ እነርሱ ግን “ይሰቀል!” እያሉ አብዝተው ጮኹ።

මෙයට අදාළ වීඩියෝ

የማቴዎስ ወንጌል 27:22-23 සම්බන්ධව නිදහස් කියවීමේ සැලසුම් සහ පූජනීයත්වය