1
የማቴዎስ ወንጌል 18:20
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት በዚያ በመካከላቸው እሆናለሁና።”
සසඳන්න
የማቴዎስ ወንጌል 18:20 ගවේෂණය කරන්න
2
የማቴዎስ ወንጌል 18:19
ደግሞ እላችኋለሁ፥ ከእናንተ ሁለቱ በምድር በማናቸውም በሚለምኑት ነገር ሁሉ ቢስማሙ፥ በሰማያት ካለው ከአባቴ ዘንድ ይደረግላቸዋል።
የማቴዎስ ወንጌል 18:19 ගවේෂණය කරන්න
3
የማቴዎስ ወንጌል 18:2-3
ሕፃንም ጠርቶ በመካከላቸው አቆመ፤ እንዲህም አለ “እውነት እላችኋለሁ፥ ካልተመለሳችሁ እንደ ሕፃናትም ካልሆናችሁ፥ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።
የማቴዎስ ወንጌል 18:2-3 ගවේෂණය කරන්න
4
የማቴዎስ ወንጌል 18:4
እንግዲህ እንደዚህ ሕፃን ራሱን የሚያዋርድ ሁሉ፥ በመንግሥተ ሰማያት የሚበልጥ እርሱ ነው።
የማቴዎስ ወንጌል 18:4 ගවේෂණය කරන්න
5
የማቴዎስ ወንጌል 18:5
“እንደዚህም ያለውን አንድ ሕፃን በስሜ የሚቀበል ሁሉ እኔን ይቀበላል፤
የማቴዎስ ወንጌል 18:5 ගවේෂණය කරන්න
6
የማቴዎስ ወንጌል 18:18
እውነት እላችኋለሁ፥ በምድር የምታስሩት ሁሉ በሰማይ የታሰረ ይሆናል፤ በምድርም የምትፈቱት ሁሉ በሰማይ የተፈታ ይሆናል።
የማቴዎስ ወንጌል 18:18 ගවේෂණය කරන්න
7
የማቴዎስ ወንጌል 18:35
ከእናንተ እያንዳንዱ ወንድሙን ከልቡ ይቅር ካላለ፥ እንዲሁ ደግሞ የሰማዩ አባቴ ያደርግባችኋል።”
የማቴዎስ ወንጌል 18:35 ගවේෂණය කරන්න
8
የማቴዎስ ወንጌል 18:6
በእኔም ከሚያምኑ ከነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን የሚያሰናክል ሁሉ፥ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ጥልቅ ባሕር መስጠም ይሻለው ነበር።
የማቴዎስ ወንጌል 18:6 ගවේෂණය කරන්න
9
የማቴዎስ ወንጌል 18:12
“ምን ይመስላችኋል? ለአንድ ሰው መቶ በጎች ቢኖሩት ከእነርሱም አንዱ ቢባዝን፥ ዘጠና ዘጠኙን በተራራ ትቶ ሄዶም የባዘነውን አይፈልግምን?
የማቴዎስ ወንጌል 18:12 ගවේෂණය කරන්න
නිවස
බයිබලය
සැලසුම්
වීඩියෝ