1
የዮሐንስ ወንጌል 7:38
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
በእኔም የሚያምን መጽሐፍ እንደ ተናገረ የሕይወት ውኃ ወንዝ ከሆዱ ይፈስሳል።”
සසඳන්න
የዮሐንስ ወንጌል 7:38 ගවේෂණය කරන්න
2
የዮሐንስ ወንጌል 7:37
በኋለኛዪቱ በታላቅዋ የበዓል ቀንም ጌታችን ኢየሱስ ቆመና ድምፁን ከፍ አድርጎ እንዲህ አለ፥ “የተጠማ ወደ እኔ ይምጣና ይጠጣ።
የዮሐንስ ወንጌል 7:37 ගවේෂණය කරන්න
3
የዮሐንስ ወንጌል 7:39
ይህንም የሚያምኑበት ሰዎች ይቀበሉት ዘንድ ስለ አላቸው ስለ መንፈስ ቅዱስ ተናገረ፤ ጌታችን ኢየሱስ ገና ስላልከበረ መንፈስ ቅዱስ ገና አልወረደም ነበርና።
የዮሐንስ ወንጌል 7:39 ගවේෂණය කරන්න
4
የዮሐንስ ወንጌል 7:24
የእውነት ፍርድ ፍረዱ እንጂ ለሰው ፊት በማድላት አትፍረዱ።”
የዮሐንስ ወንጌል 7:24 ගවේෂණය කරන්න
5
የዮሐንስ ወንጌል 7:18
ከራሱ የሚናገር የራሱን ክብር ይሻል፤ የላከውን ያከብር ዘንድ የሚፈልግ ግን እውነተኛ ነው፤ ሐሰትም የለበትም።
የዮሐንስ ወንጌል 7:18 ගවේෂණය කරන්න
6
የዮሐንስ ወንጌል 7:16
ስለዚህም ጌታችን ኢየሱስ መልሶ እንዲህ አላቸው፥ “ትምህርቴ የላከኝ ናት እንጂ የእኔ አይደለችም።
የዮሐንስ ወንጌል 7:16 ගවේෂණය කරන්න
7
የዮሐንስ ወንጌል 7:7
ዓለም እናንተን ሊጠላችሁ አይችልም፤ እኔን ግን ይጠላኛል፤ ሥራዉ ክፉ እንደ ሆነ እኔ እመሰክርበታለሁና።
የዮሐንስ ወንጌል 7:7 ගවේෂණය කරන්න
නිවස
බයිබලය
සැලසුම්
වීඩියෝ