1
ኦሪት ዘፍጥረት 19:26
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
የሎጥም ሚስት ወደ ኋላዋ ተመለከተች፤ የጨው ሐውልትም ሆነች።
සසඳන්න
ኦሪት ዘፍጥረት 19:26 ගවේෂණය කරන්න
2
ኦሪት ዘፍጥረት 19:16
እርሱም በዘገየ ጊዜ እነዚያ መላእክት የእርሱን እጅ፥ የሚስቱንም እጅ፥ የሁለቱን ሴቶች ልጆቹንም እጅ ይዘው አወጡአቸው፤ እግዚአብሔር ራርቶላቸዋልና።
ኦሪት ዘፍጥረት 19:16 ගවේෂණය කරන්න
3
ኦሪት ዘፍጥረት 19:17
ወደ ሜዳም በወጡ ጊዜ እንዲህ አሉት፥ “ራስህን አድን፤ ወደ ኋላም አትመልከት፤ አንተንም መከራ እንዳታገኝህ በዚች ሀገር በዳርቻዋና በተራራዋ አትቁም።”
ኦሪት ዘፍጥረት 19:17 ගවේෂණය කරන්න
4
ኦሪት ዘፍጥረት 19:29
እግዚአብሔርም እነዚያን ከተሞችና ሎጥ የሚኖርባቸውን አውራጃዎችዋን ሁሉ ባጠፋ ጊዜ አብርሃምን ዐሰበው፤ ሎጥንም ከጥፋት መካከል አወጣው።
ኦሪት ዘፍጥረት 19:29 ගවේෂණය කරන්න
නිවස
බයිබලය
සැලසුම්
වීඩියෝ