1
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2 10:5
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
ልብ ሁሉ ይማረክ ዘንድ ኅሊናም ለክርስቶስ ይገዛ ዘንድ በእግዚአብሔር ላይ የሚታበየውንና ከፍ ከፍ የሚለውን እናፈርሳለን።
සසඳන්න
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2 10:5 ගවේෂණය කරන්න
2
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2 10:4
የጦር ዕቃችን ሥጋዊ አይደለምና፥ ጽኑ ምሽግን በሚያፈርስ በእግዚአብሔር ኀይል ነው እንጂ።
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2 10:4 ගවේෂණය කරන්න
3
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2 10:3
በሥጋችንስ እንሄዳለን፤ ነገር ግን በእርሱው ሥርዐት የምንሄድና የምንዋጋ አይደለም።
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2 10:3 ගවේෂණය කරන්න
4
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2 10:18
እግዚአብሔር ያከበረው ብቻ ይከብራል እንጂ ራሱን የሚያከብር የተመረጠ አይደለም።
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2 10:18 ගවේෂණය කරන්න
නිවස
බයිබලය
සැලසුම්
වීඩියෝ