1
የማቴዎስ ወንጌል 25:40
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ንጉሡም እንዲህ ሲል ይመልስላቸዋል ‘እውነት እላችኋለሁ፤ ከሁሉ ለሚያንሱት ከእነዚህ ወንድሞቼ ለአንዱ እንኳ ያደረጋችሁት ለእኔ እንዳደረጋችሁት ነው።’
සසඳන්න
የማቴዎስ ወንጌል 25:40 ගවේෂණය කරන්න
2
የማቴዎስ ወንጌል 25:21
ጌታውም ‘መልካም፥ አንተ መልካምና ታማኝ አገልጋይ፥ በጥቂቱ ታምነሃልና በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ’ አለው።
የማቴዎስ ወንጌል 25:21 ගවේෂණය කරන්න
3
የማቴዎስ ወንጌል 25:29
ላለው ሁሉ ይሰጠዋልና፤ ይበዛለታልም፤ የሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።
የማቴዎስ ወንጌል 25:29 ගවේෂණය කරන්න
4
የማቴዎስ ወንጌል 25:13
ቀኑንና ሰዓቱን አታውቁምና ነቅታችሁ ጠብቁ።
የማቴዎስ ወንጌል 25:13 ගවේෂණය කරන්න
5
የማቴዎስ ወንጌል 25:35
ተርቤ አብልታችሁኛልና፤ ተጠምቼ አጠጥታችሁኛል፤ እንግዳ ሆኜ ተቀብላችሁኛል፤
የማቴዎስ ወንጌል 25:35 ගවේෂණය කරන්න
6
የማቴዎስ ወንጌል 25:23
የማቴዎስ ወንጌል 25:23 ගවේෂණය කරන්න
7
የማቴዎስ ወንጌል 25:36
ታርዤ አልብሳችሁኛል፤ታምሜ ጠይቃችሁኛል፤ ታስሬ ጠይቃችሁኛል።’
የማቴዎስ ወንጌል 25:36 ගවේෂණය කරන්න
නිවස
බයිබලය
සැලසුම්
වීඩියෝ