1
የማቴዎስ ወንጌል 19:26
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ኢየሱስ ግን አያቸውና እንዲህ አላቸው “ይህ በሰው ዘንድ የማይቻል ነው፤ በእግዚአብሔር ዘንድ ግን ሁሉ ይቻላል።”
සසඳන්න
የማቴዎስ ወንጌል 19:26 ගවේෂණය කරන්න
2
የማቴዎስ ወንጌል 19:6
ስለዚህ ከእንግዲህ ወዲህ አንድ ሥጋ ናቸው እንጂ ሁለት አይደሉም። ስለዚህ እግዚአብሔር ያጣመረውን ሰው አይለየው።”
የማቴዎስ ወንጌል 19:6 ගවේෂණය කරන්න
3
የማቴዎስ ወንጌል 19:4-5
እርሱም እንዲህ ሲል መለሰ “ፈጣሪ በመጀመሪያ ወንድና ሴት እንዳደረጋቸው አላነበባችሁምን? ዓለም ‘በዚህ ምክንያት ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፤ ከሚስቱም ጋር ይጣበቃል፤ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ።’
የማቴዎስ ወንጌል 19:4-5 ගවේෂණය කරන්න
4
የማቴዎስ ወንጌል 19:14
ነገር ግን ኢየሱስ እንዲህ አለ “ሕፃናቱን ተዉአቸው፤ ወደ እኔም እንዲመጡ አትከልክሉአቸው፤ መንግሥተ ሰማያት እንደነዚህ ላሉት ናትና።”
የማቴዎስ ወንጌል 19:14 ගවේෂණය කරන්න
5
የማቴዎስ ወንጌል 19:30
ነገር ግን ብዙዎቹች ፊተኞች ኋለኞች፥ ኋለኞችም ፊተኞች ይሆናሉ።
የማቴዎስ ወንጌል 19:30 ගවේෂණය කරන්න
6
የማቴዎስ ወንጌል 19:29
ማንም ስለ ስሜ ቤቶችን ወይም ወንድሞችን ወይም እኅቶችን ወይም አባትን ወይም እናትን ወይም ልጆችን ወይም እርሻን የተወ ሁሉ መቶ እጥፍ ይቀበላል፤ የዘለዓለም ሕይወትንም ይወርሳል።
የማቴዎስ ወንጌል 19:29 ගවේෂණය කරන්න
7
የማቴዎስ ወንጌል 19:21
ኢየሱስም “ፍጹም መሆን ከፈለግህ፥ ሂድና ያለህን ሸጠህ ለድሆች ስጥ፤ በሰማያት መዝገብ ታገኛለህ፤ መጥተህም ተከተለኝ” አለው።
የማቴዎስ ወንጌል 19:21 ගවේෂණය කරන්න
8
የማቴዎስ ወንጌል 19:17
እርሱም “ስለ መልካም ነገር እኔን ለምን ትጠይቀኛለህ? መልካም የሆነ አንድ ነው፤ ወደ ሕይወት መግባት ከፈልግህ ግን ትእዛዛቱን ጠብቅ፤” አለው።
የማቴዎስ ወንጌል 19:17 ගවේෂණය කරන්න
9
የማቴዎስ ወንጌል 19:24
ደግሜ እላችኋለሁ፤ ባለጸጋ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ከሚገባ ይልቅ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ቢያልፍ ይቀላል።”
የማቴዎስ ወንጌል 19:24 ගවේෂණය කරන්න
10
የማቴዎስ ወንጌል 19:9
እኔ ግን እላችኋለሁ በዝሙት ካልሆነ በስተቀር ሚስቱን ፈትቶ ሌላ የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል።”
የማቴዎስ ወንጌል 19:9 ගවේෂණය කරන්න
11
የማቴዎስ ወንጌል 19:23
ኢየሱስም ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አላቸው “እውነት እላችኋለሁ፥ ለባለጸጋ ወደ መንግሥተ ሰማያት መግባት ከባድ ነው።
የማቴዎስ ወንጌል 19:23 ගවේෂණය කරන්න
නිවස
බයිබලය
සැලසුම්
වීඩියෝ