1
የማርቆስ ወንጌል 7:21-23
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
እነርሱም፦ ክፉ ሐሳብ፥ ዝሙት፥ ስርቆት፥ ሰውን መግደል፥ አመንዝራነት፥ ስግብግብነት፥ ክፋት፥ አታላይነት፥ ስድነት፥ ምቀኝነት፥ ሐሜተኛነት፥ ትዕቢት፥ ግዴለሽነት ናቸው። ይህ ሁሉ ክፉ ነገር ከሰው ልብ ይወጣል፤ ሰውንም ያረክሰዋል።”
සසඳන්න
የማርቆስ ወንጌል 7:21-23 ගවේෂණය කරන්න
2
የማርቆስ ወንጌል 7:15
ሰውን የሚያረክሰው፥ ከሰው የሚወጣው ነገር ነው እንጂ ከውጪ ወደ ሰው የሚገባውስ አያረክሰውም!
የማርቆስ ወንጌል 7:15 ගවේෂණය කරන්න
3
የማርቆስ ወንጌል 7:6
እርሱ ግን እንዲህ ሲል መለሰላቸው፦ “እናንተ ግብዞች! ኢሳይያስ ስለ እናንተ፥ ‘ይህ ሕዝብ በአፉ ብቻ ያከብረኛል እንጂ ልቡ ከእኔ የራቀ ነው!
የማርቆስ ወንጌል 7:6 ගවේෂණය කරන්න
4
የማርቆስ ወንጌል 7:7
ሰው ሠራሽ ሥርዓትን እንደ እግዚአብሔር ሕግ አድርገው እያስተማሩ በከንቱ ያመልኩኛል!’ ብሎ የተናገረው ትንቢት ትክክል ነው፤
የማርቆስ ወንጌል 7:7 ගවේෂණය කරන්න
5
የማርቆስ ወንጌል 7:8
“ስለዚህ እናንተ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ትታችሁ የሰውን ወግ ትጠብቃላችሁ።”
የማርቆስ ወንጌል 7:8 ගවේෂණය කරන්න
නිවස
බයිබලය
සැලසුම්
වීඩියෝ