1
የዮሐንስ ወንጌል 20:21-22
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ከዚህ በኋላ ኢየሱስ እንደገና “ሰላም ለእናንተ ይሁን! አብ እኔን እንደ ላከኝ እኔም እናንተን እልካችኋለሁ” አላቸው። ይህን ብሎ እፍ አለባቸውና “መንፈስ ቅዱስን ተቀበሉ፤
සසඳන්න
የዮሐንስ ወንጌል 20:21-22 ගවේෂණය කරන්න
2
የዮሐንስ ወንጌል 20:29
ኢየሱስም ቶማስን፥ “አንተስ ስለ አየኸኝ አመንክ፤ ሳያዩኝ የሚያምኑ ግን የተመሰገኑ ናቸው” አለው።
የዮሐንስ ወንጌል 20:29 ගවේෂණය කරන්න
3
የዮሐንስ ወንጌል 20:27-28
ከዚህ በኋላ ቶማስን፥ “ጣትህን ወዲህ አምጣና እጆቼን እይ፤ እጅህንም አምጣና በጐኔ ውስጥ አግባው፤ እመን እንጂ እምነተ ቢስ አትሁን” አለው። ቶማስም “ጌታዬ! አምላኬም!” ሲል መለሰለት።
የዮሐንስ ወንጌል 20:27-28 ගවේෂණය කරන්න
නිවස
බයිබලය
සැලසුම්
වීඩියෝ