1
የሐዋርያት ሥራ 19:6
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ጳውሎስ እጁን በጫነባቸውም ጊዜ መንፈስ ቅዱስ በእነርሱ ላይ ወረደና በሌላ ቋንቋዎች ተናገሩ፤ ትንቢትንም መናገር ጀመሩ።
සසඳන්න
የሐዋርያት ሥራ 19:6 ගවේෂණය කරන්න
2
የሐዋርያት ሥራ 19:11-12
እግዚአብሔር በጣም አስደናቂ የሆኑ ተአምራትን በጳውሎስ እጅ ያደርግ ነበር። በዚህም ምክንያት የጳውሎስን አካል የነካውን ልብስና መሐረብ እየወሰዱ በሽተኞቹን ሲያስነኩአቸው ከበሽታቸው ይፈወሱ ነበር፤ ርኩሳን መናፍስትም ይወጡላቸው ነበር።
የሐዋርያት ሥራ 19:11-12 ගවේෂණය කරන්න
3
የሐዋርያት ሥራ 19:15
ነገር ግን ርኩሱ መንፈስ “ኢየሱስን ዐውቃለሁ! ጳውሎስንም ዐውቃለሁ! ኧረ እናንተ እነማን ናችሁ?” አላቸው።
የሐዋርያት ሥራ 19:15 ගවේෂණය කරන්න
නිවස
බයිබලය
සැලසුම්
වීඩියෝ