YouVersion
Pictograma căutare

የማቴዎስ ወንጌል 14:28-29

የማቴዎስ ወንጌል 14:28-29 መቅካእኤ

ጴጥሮስም “ጌታ ሆይ! አንተስ ከሆንህ በውሃው ላይ ወደ አንተ እንድመጣ እዘዘኝ” ሲል መለሰለት። እርሱም “ና” አለው። ጴጥሮስም ከጀልባዋ ወርዶ ወደ ኢየሱስ ለመሄድ በውሃው ላይ ተራመደ።

Planuri de citire și Devoționale gratuite în legătură cu የማቴዎስ ወንጌል 14:28-29