BibleProject | የእግዚአብሔር ዘላለማዊ ፍቅርSample
About this Plan

የዮሐንስ ወንጌል ስለኢየሱስ ማንነት በአንድ የቅርብ ጓደኛው የተጻፈ የአይን ምስክርነት ነው። በዚህ የ9-ቀን እቅድ ውስጥ፣ ኢየሱስ የእስራኤል አምላክ ሆኖ ሳለ ስጋን ለብሶ የሰው ልጅ የሆነበትን ታሪክ ያነባሉ። እርሱ፣ በእርሱ ለሚያምኑ ሁሉ ዘላለማዊ ህይወትን የሚሰጥ መሲህ እና የእግዚአብሔር ልጅ ነው።
More









