BibleProject | የእግዚአብሔር ዘላለማዊ ፍቅር

9 Days
የዮሐንስ ወንጌል ስለኢየሱስ ማንነት በአንድ የቅርብ ጓደኛው የተጻፈ የአይን ምስክርነት ነው። በዚህ የ9-ቀን እቅድ ውስጥ፣ ኢየሱስ የእስራኤል አምላክ ሆኖ ሳለ ስጋን ለብሶ የሰው ልጅ የሆነበትን ታሪክ ያነባሉ። እርሱ፣ በእርሱ ለሚያምኑ ሁሉ ዘላለማዊ ህይወትን የሚሰጥ መሲህ እና የእግዚአብሔር ልጅ ነው።
BibleProject መጽሐፍ ቅዱስን የበለጠ እንዲያውቁት የሚያግዝዎ ነጻ አገልግሎት ነው። አገልግሎታችንን የምናከናውነው፣ በዓለም ዙሪያ ያሉ ወገኖች በሚያደርጉልን ቸርነት የሞላበት ስጦታ ነው። ስለ ባይብል ፕሮጀክት የበለጠ ለማወቅ ድረ ገጻችንን የሚከተለውን ሊንክ በመጫን ይጎብኙ፦ bibleproject.com/Amharic
Related Plans

God’s Word, Her Mission: Encouragement for Women Helping Build God’s Kingdom by Wycliffe Bible Translators

And He Dwelt

Finding Joy

Between the Altar and the Father’s Embrace

Mom in the Word: One-Year Bible Plan (Volume 1)

Elijah: A Man Surrendered to God

The Power of Biblical Meditation

The Layoff Test: Trusting God Through a Season of Unemployment

Men of the Light
