YouVersion Logo
Search Icon

የማርቆስ ወንጌል 3:28-29

የማርቆስ ወንጌል 3:28-29 አማ54

እውነት እላችኋለሁ፥ ለሰው ልጆች ኃጢአት ሁሉ የሚሳደቡትም ስድብ ሁሉ ይሰረይላቸዋል፤ በመንፈስ ቅዱስ ላይ የሚሳደብ ሁሉ ግን የዘላለም ኃጢአት ዕዳ ይሆንበታል እንጂ ለዘላለም አይሰረይለትም።

Free Reading Plans and Devotionals related to የማርቆስ ወንጌል 3:28-29