YouVersion Logo
Search Icon

የማርቆስ ወንጌል 16:17-18

የማርቆስ ወንጌል 16:17-18 አማ54

ያመኑትንም እነዚህ ምልክቶች ይከተሉአቸዋል፤ በስሜ አጋንንትን ያወጣሉ፤ በአዲስ ቋንቋ ይናገራሉ፤ እባቦችን ይይዛሉ፥ የሚገድልም ነገር ቢጠጡ አይጎዳቸውም፤ እጃቸውን በድውዮች ላይ ይጭናሉ እነርሱም ይድናሉ።

Free Reading Plans and Devotionals related to የማርቆስ ወንጌል 16:17-18