YouVersion Logo
Search Icon

የሉቃስ ወንጌል 5:5-6

የሉቃስ ወንጌል 5:5-6 አማ54

ስምዖንም መልሶ፦ አቤቱ፥ ሌሊቱን ሁሉ አድረን ስንደክም ምንም አልያዝንም፤ ነገር ግን በቃልህ መረቦቹን እጥላለሁ አለው። ይህንም ባደረጉ ጊዜ እጅግ ብዙ ዓሣ ያዙ፤ መረቦቻቸውም ተቀደዱ።

Free Reading Plans and Devotionals related to የሉቃስ ወንጌል 5:5-6