YouVersion Logo
Search Icon

የሉቃስ ወንጌል 2:8-9

የሉቃስ ወንጌል 2:8-9 አማ54

በዚያም ምድር መንጋቸውን በሌሊት ሲጠብቁ በሜዳ ያደሩ እረኞች ነበሩ። እነሆም፥ የጌታ መልአክ ወደ እነርሱ ቀረበ የጌታ ክብርም በዙሪያቸው አበራ፥ ታላቅ ፍርሃትም ፈሩ።

Free Reading Plans and Devotionals related to የሉቃስ ወንጌል 2:8-9