YouVersion Logo
Search Icon

የማ​ር​ቆስ ወን​ጌል 10:6-8

የማ​ር​ቆስ ወን​ጌል 10:6-8 አማ2000

ከፍጥረት መጀመሪያ ግን እግዚአብሔር ወንድና ሴት አደረጋቸው፤ ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፤ ከሚስቱም ጋር ይተባበራል፤ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ፤ ስለዚህ አንድ ሥጋ ናቸው እንጂ ወደ ፊት ሁለት አይደሉም።

Free Reading Plans and Devotionals related to የማ​ር​ቆስ ወን​ጌል 10:6-8