YouVersion Logo
Search Icon

ኦሪት ዘፍጥረት 17:12-13

ኦሪት ዘፍጥረት 17:12-13 መቅካእኤ

የስምንት ቀን ልጅ ይገረዝ፥ በቤት የተወለደ ወይም ከዘራችሁ ያልሆነ በብርም ከእንግዳ ሰው የተገዛ፥ ወንድ ሁሉ በትውልዳችሁ ይገረዝ። በቤትህ የተወለደ በብርህም የተገዛ ፈጽሞ ይገረዝ። ቃል ኪዳኔም በሥጋችሁ የዘለዓለም ቃል ኪዳን ይሆናል።

Free Reading Plans and Devotionals related to ኦሪት ዘፍጥረት 17:12-13