YouVersion Logo
Search Icon

የዮሐንስ ወንጌል 4:25-26

የዮሐንስ ወንጌል 4:25-26 አማ05

ሴትዮዋም “ክርስቶስ የሚባል መሲሕ እንደሚመጣ ዐውቃለሁ፤ እርሱ ሲመጣ ሁሉን ነገር ይነግረናል” አለችው። ኢየሱስም “እነሆ! አሁን የማነጋግርሽ እኔ እርሱ ነኝ” አላት።

Free Reading Plans and Devotionals related to የዮሐንስ ወንጌል 4:25-26