YouVersion Logo
Search Icon

የዮሐንስ ወንጌል 4:10

የዮሐንስ ወንጌል 4:10 አማ05

ኢየሱስም “የእግዚአብሔርን ስጦታና ‘ውሃ አጠጪኝ!’ የሚልሽ ማን እንደ ሆነ ብታውቂው ኖሮ፥ እርሱን መለመን የሚገባሽ አንቺ ነበርሽ፤ እርሱም የሕይወትን ውሃ ይሰጥሽ ነበር” አላት።

Free Reading Plans and Devotionals related to የዮሐንስ ወንጌል 4:10