YouVersion Logo
Search Icon

ኦሪት ዘፍጥረት 47:5-6

ኦሪት ዘፍጥረት 47:5-6 አማ05

ፈርዖንም ዮሴፍን እንዲህ አለው፥ “አባትህና ወንድሞችህ ከመጡልህ፤ እነሆ፥ መላው የግብጽ ምድር የአንተ ነው፤ ስለዚህ አባትህና ወንድሞችህ ምርጥ በሆነችው በጌሴም ምድር እንዲኖሩ አድርግ። ከእነርሱ መካከል ልዩ ችሎታ ያላቸው ሰዎች ካሉ፥ በእኔ እንስሶች ላይ የበላይ ኀላፊዎች አድርገህ ሹማቸው።”

Free Reading Plans and Devotionals related to ኦሪት ዘፍጥረት 47:5-6