1
የሉቃስ ወንጌል 19:10
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
የሰው ልጅ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቶአለና አለው።
Compare
የሉቃስ ወንጌል 19:10ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
2
የሉቃስ ወንጌል 19:38
በጌታ ስም የሚመጣ ንጉሥ የተባረከ ነው፤ በሰማይ ሰላም በአርያምም ክብር አሉ።
የሉቃስ ወንጌል 19:38ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
3
የሉቃስ ወንጌል 19:9
ኢየሱስም፦ እርሱ ደግሞ የአብርሃም ልጅ ነውና ዛሬ ለዚህ ቤት መዳን ሆኖለታል፤
የሉቃስ ወንጌል 19:9ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
4
የሉቃስ ወንጌል 19:5-6
ኢየሱስም ወደዚያ ስፍራ በደረሰ ጊዜ፥ አሻቅቦ አየና፦ ዘኬዎስ ሆይ፥ ዛሬ በቤትህ እውል ዘንድ ይገባኛልና ፈጥነህ ውረድ አለው። ፈጥኖም ወረደ በደስታም ተቀበለው።
የሉቃስ ወንጌል 19:5-6ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
5
የሉቃስ ወንጌል 19:8
ዘኬዎስ ግን ቆሞ ጌታን፦ ጌታ ሆይ፥ ካለኝ ሁሉ እኵሌታውን ለድሆች እሰጣለሁ፤ ማንንም በሐሰት ከስሼ እንደ ሆንሁ አራት እጥፍ እመልሳለሁ አለው።
የሉቃስ ወንጌል 19:8ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
6
የሉቃስ ወንጌል 19:39-40
ከሕዝብም መካከል ከፈሪሳውያን አንዳንዱ፦ መምህር ሆይ፥ ደቀ መዛሙርትህን ገሥጻቸው አሉት። መልሶም፦ እላችኋለሁ፥ እነዚህ ዝም ቢሉ ድንጋዮች ይጮኻሉ አላቸው።
የሉቃስ ወንጌል 19:39-40ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
Home
ਬਾਈਬਲ
Plans
ਵੀਡੀਓ