1
የሉቃስ ወንጌል 18:1
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ሳይታክቱም ዘወትር ሊጸልዩ እንደሚገባቸው የሚያስተምር ምሳሌን ነገራቸው፤
Compare
የሉቃስ ወንጌል 18:1ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
2
የሉቃስ ወንጌል 18:7-8
እግዚአብሔር ታዲያ ቀንና ሌሊት ወደ እርሱ ለሚጮኹ፥ ለሚታገሣቸውም ምርጦቹ አይፈርድላቸውምን? ፈጥኖ ይፈርድላቸዋል እላችኋለሁ። ነገር ግን የሰው ልጅ በመጣ ጊዜ በምድር እምነትን ያገኝ ይሆንን?”
የሉቃስ ወንጌል 18:7-8ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
3
የሉቃስ ወንጌል 18:27
እርሱ ግን “በሰው ዘንድ የማይቻል በእግዚአብሔር ዘንድ ይቻላል፤” አለ።
የሉቃስ ወንጌል 18:27ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
4
የሉቃስ ወንጌል 18:4-5
ለአያሌ ቀናትም ሊፈርድላት አልፈለገም ነበር፤ ከዚህ በኋላ ግን በልቡ ‘ምንም እግዚአብሔርን ባልፈራ ሰውንም ባላፍር፥ ይህች መበለት ስለምታደክመኝ፥ ሁልጊዜም እየመጣች እንዳታውከኝ እፈርድላታለሁ፤’ አለ።”
የሉቃስ ወንጌል 18:4-5ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
5
የሉቃስ ወንጌል 18:17
እውነት እላችኋለሁ፤ የእግዚአብሔርን መንግሥት እንደ ሕፃን የማይቀበላት ሁሉ ከቶ አይገባባትም፤” አለ።
የሉቃስ ወንጌል 18:17ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
6
የሉቃስ ወንጌል 18:16
ኢየሱስ ግን ሕፃናትን ወደ እርሱ ጠርቶ “ሕፃናት ወደ እኔ እንዲመጡ ተዉአቸው፤ አትከልክሉአቸውም፤ የእግዚአብሔር መንግሥት እንደ እነዚህ ላሉት ናትና።
የሉቃስ ወንጌል 18:16ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
7
የሉቃስ ወንጌል 18:42
ኢየሱስም “እይ! እምነትህ አድኖሃል፤” አለው።
የሉቃስ ወንጌል 18:42ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
8
የሉቃስ ወንጌል 18:19
ኢየሱስም “ስለምን ቸር ትለኛለህ? ከአንዱ ከእግዚአብሔር በቀር ቸር ማንም የለም።
የሉቃስ ወንጌል 18:19ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
Home
ਬਾਈਬਲ
Plans
ਵੀਡੀਓ