1
የሉቃስ ወንጌል 21:36
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ስለዚህ ከሚመጣው ክፉ ነገር ሁሉ ለማምለጥ ኀይል እንድታገኙና በሰው ልጅ ፊት ለመቆም እንድትችሉ እየጸለያችሁ ዘወትር ትጉ።”
Compare
የሉቃስ ወንጌል 21:36ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
2
የሉቃስ ወንጌል 21:34
ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ፦ “በመብልና በመጠጥ ብዛት በስካርም በመባከንና ስለ ዓለማዊ ኑሮ በመጨነቅ ልባችሁ እንዳይዝል ተጠንቀቁ! አለበለዚያ ያ ቀን እንደ ወጥመድ በድንገት ይይዛችኋል።
የሉቃስ ወንጌል 21:34ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
3
የሉቃስ ወንጌል 21:19
በትዕግሥታችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ” አለ።
የሉቃስ ወንጌል 21:19ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
4
የሉቃስ ወንጌል 21:15
ከጠላቶቻችሁ ማንም ሊቋቋመው ወይም ሊቃወመው የማይችለውን አንደበትና ጥበብ እኔ እሰጣችኋለሁ።
የሉቃስ ወንጌል 21:15ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
5
የሉቃስ ወንጌል 21:33
ሰማይና ምድር ያልፋሉ፤ ቃሌ ግን አያልፍም።”
የሉቃስ ወንጌል 21:33ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
6
የሉቃስ ወንጌል 21:25-27
ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ፦ “በፀሐይና በጨረቃ፥ በከዋክብትም ላይ ድንቅ ምልክቶች ይታያሉ፤ በምድርም ላይ ሕዝቦች ሁሉ ከባሕርና ከማዕበሉ አስደንጋጭ ድምፅ የተነሣ ፈርተው ይጨነቃሉ። በዓለም ላይ የሚመጣውን ነገር በመጠባበቅ ሰዎች በፍርሃት ይሸበራሉ፤ በዚያን ጊዜ የሰማይ ኀይሎች ይናወጣሉ፤ ከዚህም በኋላ የሰው ልጅ በታላቅ ኀይልና ክብር በደመና ላይ ሆኖ ሲመጣ ሰዎች ያዩታል።
የሉቃስ ወንጌል 21:25-27ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
7
የሉቃስ ወንጌል 21:17
ስለ ስሜም በሰው ሁሉ ዘንድ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ።
የሉቃስ ወንጌል 21:17ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
8
የሉቃስ ወንጌል 21:11
በየቦታውም ብርቱ የምድር መናወጥ፥ ራብና ወረርሽኝ ይሆናል። የሚያስፈሩ ነገሮችና ታላላቅ ምልክቶች በሰማይ ላይ ይታያሉ።
የሉቃስ ወንጌል 21:11ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
9
የሉቃስ ወንጌል 21:9-10
ስለ ጦርነትና ስለ ሁከት በምትሰሙበት ጊዜም አትደንግጡ፤ አስቀድሞ ይህ ይሆን ዘንድ ይገባል፤ ይሁን እንጂ ፍጻሜው ወዲያውኑ አይሆንም።” ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ፦ “ሕዝብ በሕዝብ ላይ፥ መንግሥት በመንግሥት ላይ ይነሣል።
የሉቃስ ወንጌል 21:9-10ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
10
የሉቃስ ወንጌል 21:25-26
ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ፦ “በፀሐይና በጨረቃ፥ በከዋክብትም ላይ ድንቅ ምልክቶች ይታያሉ፤ በምድርም ላይ ሕዝቦች ሁሉ ከባሕርና ከማዕበሉ አስደንጋጭ ድምፅ የተነሣ ፈርተው ይጨነቃሉ። በዓለም ላይ የሚመጣውን ነገር በመጠባበቅ ሰዎች በፍርሃት ይሸበራሉ፤ በዚያን ጊዜ የሰማይ ኀይሎች ይናወጣሉ፤
የሉቃስ ወንጌል 21:25-26ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
11
የሉቃስ ወንጌል 21:10
ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ፦ “ሕዝብ በሕዝብ ላይ፥ መንግሥት በመንግሥት ላይ ይነሣል።
የሉቃስ ወንጌል 21:10ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
12
የሉቃስ ወንጌል 21:8
ኢየሱስ እንዲህ ሲል መለሰላቸው፦ “እንዳትሳሳቱ ተጠንቀቁ! ብዙዎች ‘እኔ ክርስቶስ ነኝ! እነሆ፥ ጊዜው ቀርቦአል!’ እያሉ በስሜ ይመጣሉ፤ እነርሱን አትከተሉአቸው።
የሉቃስ ወንጌል 21:8ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
Home
ਬਾਈਬਲ
Plans
ਵੀਡੀਓ