1
የሐዋርያት ሥራ 22:16
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ታዲያ፥ አሁን ምን ትጠብቃለህ? ተነሥና የእርሱን ስም በመጥራት ተጠመቅ፤ ከኃጢአትህም ታጠብ።’
Compare
የሐዋርያት ሥራ 22:16ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
2
የሐዋርያት ሥራ 22:14
እርሱም እንዲህ አለኝ፤ ‘የአባቶቻችን አምላክ ፈቃዱን እንድታውቅ ጻድቁን እንድታይና ድምፁንም እንድትሰማ አስቀድሞ መርጦሃል።
የሐዋርያት ሥራ 22:14ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
3
የሐዋርያት ሥራ 22:15
ይህንንም ያደረገው ስላየኸውና ስለ ሰማኸው በሰው ሁሉ ፊት የእርሱ ምስክር እንድትሆን ነው።
የሐዋርያት ሥራ 22:15ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
Home
ਬਾਈਬਲ
Plans
ਵੀਡੀਓ