1
የማርቆስ ወንጌል 11:24
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
ስለዚህ እላችኋለሁ፥ የጸለያችሁትን የለመናችሁትንም ሁሉ እንዳገኛችሁት እመኑ፥ ይሆንላችሁማል።
နှိုင်းယှဉ်
የማርቆስ ወንጌል 11:24ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
የማርቆስ ወንጌል 11:23
እውነት እላችኋለሁ፥ ማንም ያለው ነገር እንዲደረግለት ቢያምን በልቡ ሳይጠራጠር፥ ይህን ተራራ፦ ተነቅለህ ወደ ባሕር ተወርወር ቢል ይሆንለታል።
የማርቆስ ወንጌል 11:23ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
የማርቆስ ወንጌል 11:25
ለጸሎትም በቆማችሁ ጊዜ፥ በሰማያት ያለው አባታችሁ ደግሞ ኃጢአታችሁን ይቅር እንዲላችሁ፥ በማንም ላይ አንዳች ቢኖርባችሁ ይቅር በሉት።
የማርቆስ ወንጌል 11:25ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
የማርቆስ ወንጌል 11:22
ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፦ በእግዚአብሔር እመኑ።
የማርቆስ ወንጌል 11:22ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
5
የማርቆስ ወንጌል 11:17
አስተማራቸውም፦ ቤቴ ለአሕዛብ ሁሉ የጸሎት ቤት ትባላለች ተብሎ የተጻፈ አይደለምን? እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት አላቸው።
የማርቆስ ወንጌል 11:17ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
6
የማርቆስ ወንጌል 11:9
የሚቀድሙትም የሚከተሉትም፦ ሆሣዕና፤ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፤
የማርቆስ ወንጌል 11:9ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
7
የማርቆስ ወንጌል 11:10
በጌታ ስም የምትመጣ የአባታችን የዳዊት መንግሥት የተባረከች ናት፤ ሆሣዕና በአርያም እያሉ ይጮኹ ነበር።
የማርቆስ ወንጌል 11:10ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ