1
የማርቆስ ወንጌል 9:23
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ኢየሱስም “ብትችል” ትላለህን? “ለሚያምን ሰው ሁሉ ነገር ይቻላል!” አለው።
နှိုင်းယှဉ်
የማርቆስ ወንጌል 9:23ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
የማርቆስ ወንጌል 9:24
ወዲያውኑ የልጁ አባት፥ “ማመንስ አምናለሁ፤ ግን ማመን በሚያቅተኝ ነገር ሁሉ ደግሞ አንተ እርዳኝ!” ብሎ ጮኸ።
የማርቆስ ወንጌል 9:24ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
የማርቆስ ወንጌል 9:28-29
ኢየሱስም ወደ ቤት በገባ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ፦ “ለመሆኑ ይህን ርኩስ መንፈስ እኛ ልናስወጣው ስለምን አልቻልንም?” ብለው ለብቻው ጠየቁት። እርሱም “እንዲህ ዐይነቱ በጸሎትና [በጾም] ካልሆነ በቀር በሌላ በምንም አይወጣም።” ሲል መለሰላቸው።
የማርቆስ ወንጌል 9:28-29ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
የማርቆስ ወንጌል 9:50
“ጨው መልካም ነው፤ ይሁን እንጂ፥ የጨውነቱን ጣዕም ካጣ በምን ታጣፍጡታላችሁ? “በእናንተም የፍቅር ጨው ጣዕም ይኑርባችሁ፤ እርስ በርሳችሁ ተስማምታችሁ በሰላም ኑሩ፤” አለ።
የማርቆስ ወንጌል 9:50ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
5
የማርቆስ ወንጌል 9:37
“እንደዚህ ካሉት ሕፃናት አንዱን በስሜ የሚቀበል እኔን ይቀበላል፤ እኔንም የሚቀበል ሁሉ እኔን ሳይሆን፥ የላከኝን ይቀበላል።”
የማርቆስ ወንጌል 9:37ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
6
የማርቆስ ወንጌል 9:41
በእውነት እላችኋለሁ፤ የክርስቶስ ስለ ሆናችሁ በስሜ አንድ ብርጭቆ ውሃ እንኳ የሚያጠጣቸው ዋጋውን አያጣም፤” አላቸው።
የማርቆስ ወንጌል 9:41ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
7
የማርቆስ ወንጌል 9:42
“ማንም ሰው በእኔ ከሚያምኑት ከእነዚህ ከትንንሾቹ አንዱን ከሚያስት ከባድ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ላይ ታስሮ ወደ ባሕር ቢጣል ይሻለዋል።
የማርቆስ ወንጌል 9:42ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
8
የማርቆስ ወንጌል 9:47
ዐይንህም ቢያስትህ፥ አውጥተህ ጣለው፤ ሁለት ዐይን እያለህ፥ ወደ ገሃነም ከምትጣል ይልቅ አንድ ዐይና ሆነህ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት ይሻልሃል።
የማርቆስ ወንጌል 9:47ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
သမ္မာကျမ်းစာ
အစီအစဉ်များ
ဗီဒီယိုများ