YouVersion လိုဂို
ရွာရန္ အိုင္ကြန္

የሐዋርያት ሥራ 6:3-4

የሐዋርያት ሥራ 6:3-4 መቅካእኤ

ወንድሞች ሆይ! በመልካም የተመሰከረላቸውን መንፈስ ቅዱስና ጥበብም የሞላባቸውን ሰባት ሰዎች ከእናንተ ምረጡ፤ ለዚህም ጉዳይ እንሾማቸዋለን፤ እኛ ግን ለጸሎትና ቃሉን ለማገልገል እንተጋለን።”