YouVersion လိုဂို
ရွာရန္ အိုင္ကြန္

ኦሪት ዘፍጥረት 6:7

ኦሪት ዘፍጥረት 6:7 አማ05

በዚህ ምክንያት እግዚአብሔር “እነርሱን በመፍጠሬ አዝኛለሁ፤ ስለዚህ እነዚህን የፈጠርኳቸውን ሰዎች፥ እንስሶችን፥ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱ ፍጥረቶችንና ወፎችንም ጭምር ከምድር ላይ አጠፋለሁ” አለ።