1
ኦሪት ዘፍጥረት 22:14
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
አብርሃምም ያንን ቦታ ያህዌ ይርኤ ብሎ ጠራው፤ እስከ ዛሬም፤ እስከ ዛሬም ድረስ በእግዚአብሔር ተራራ ይታያል ይባላል።
ႏွိုင္းယွဥ္
ኦሪት ዘፍጥረት 22:14ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
2
ኦሪት ዘፍጥረት 22:2
የምትወደውን አንድ ልጅህን ይስሕቅን ይዘህ ወደ ሞሪያም ምድር ሂድ፤ እኔም በምነግርህ በአንድ ተራራ ላይ በዚያ መስዋዕት አድርገህ ሠዋው አለ።
ኦሪት ዘፍጥረት 22:2ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
3
ኦሪት ዘፍጥረት 22:12
እርሱ፦ እነሆኝ አለ። እርሱም፦ በብላቴናው ላይ እጅህን አትዘርጋ አንዳችም አታድርግበት፤ አንድ ልጅህን ለእኔ አልከለከልህምን እግዚአብሔር የምትፈራ እንደ ሆንህ አሁን አውቄአለሁ አለ።
ኦሪት ዘፍጥረት 22:12ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
4
ኦሪት ዘፍጥረት 22:8
አብርሃምም፦ ልጄ ሆይ፥ የመስዋዕቱን በግ እግዚአብሐር ያዘጋጃል አለው፤ ሁለቱም አብረው ሄዱ።
ኦሪት ዘፍጥረት 22:8ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
5
ኦሪት ዘፍጥረት 22:17-18
በእውነት በረከትን እባርክሃለሁ፦ ዘርህንም እንደ ሰማይ ከዋክብትና በባሕር እንዳል አሸዋ አበዛዋለሁ፤ ዘርህም የጠላቶችን ደጅ ይወርሳል፤ የምድር አሕዛብ ሁሉም በዘርህ ይባረካል፦ ቃሌን ሰምተሃልና።
ኦሪት ዘፍጥረት 22:17-18ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
6
ኦሪት ዘፍጥረት 22:1
ከእነዚም ነገሮች በኋላ እግዚአብሔር አብረሃምን ፈተነው፥ እንዲህም አለው፦ አብረሃም ሆይ። አብረሃምም፦ እንሆ፥ አለሁ አለ።
ኦሪት ዘፍጥረት 22:1ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
7
ኦሪት ዘፍጥረት 22:11
የእግዚአብሔር መልአክም ከሰማይ ጠራና፦ አብርሃም አብርሃም አለው፤
ኦሪት ዘፍጥረት 22:11ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
8
ኦሪት ዘፍጥረት 22:15-16
የእግዚአብሔር መልአክም አብርሃምን ከሰማይ ሁለትኛ ጊዜ ጠራው፦ እንዲህም አለው፦ እንዴህም አለው፦ እግዜአብሔር፦ በራሴማልሁ ይላል፤ ይህን ነገር አድርገሃልና፦ አንድ ልጅህንም አልከለከልህምን
ኦሪት ዘፍጥረት 22:15-16ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
9
ኦሪት ዘፍጥረት 22:9
እግዚአብሔር ወዳለውም ቦታ ደረሱ፤ አብርሃምም በዚያ መሰዊያውን ሰራ፥ እንጨትንም ረበረበ፤ ልጁን ይስሐቅንም አስሮ በመሰዊያው በእንጨቱ ላይ አጋደመው።
ኦሪት ዘፍጥረት 22:9ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
ပင္မစာမ်က္ႏွာ
သမၼာက်မ္းစာ
အစီအစဥ္မ်ား
ဗီဒီယိုမ်ား