1
ኦሪት ዘፍጥረት 32:28
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
አለውም፥ “ከእንግዲህ ወዲህ ስምህ እስራኤል ይባል እንጂ ያዕቆብ አይባል፤ ከእግዚአብሔርና ከሰው ጋር ታግለህ በርትተሃልና።”
ႏွိုင္းယွဥ္
ኦሪት ዘፍጥረት 32:28ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
2
ኦሪት ዘፍጥረት 32:26
እንዲህም አለው፥ “ሊነጋ ጎሕ ቀድዶአልና ልቀቀኝ።” እርሱም “ከአልባረክኸኝ አልለቅህም” አለው።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:26ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
3
ኦሪት ዘፍጥረት 32:24
ያዕቆብ ግን ለብቻው ቀረ፤ አንድ ሰውም እስከ ንጋት ድረስ ይታገለው ነበር።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:24ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
4
ኦሪት ዘፍጥረት 32:30
በዚያም ስፍራ ባረከው። ያዕቆብም፥ “እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አየሁ፤ ሰውነቴም ዳነች” ሲል የዚያን ቦታ ስም “ራእየ እግዚአብሔር” ብሎ ጠራው።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:30ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
5
ኦሪት ዘፍጥረት 32:25
እንዳላሸነፈውም ባየ ጊዜ የጭኑን ሹልዳ ያዘው፤ የያዕቆብም የጭኑ ሹልዳ ሲታገለው ደነዘዘ።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:25ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
6
ኦሪት ዘፍጥረት 32:27
እንዲህም አለው፥ “ስምህ ማን ነው?” እርሱም፥ “ያዕቆብ ነኝ” አለው።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:27ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
7
ኦሪት ዘፍጥረት 32:29
ያዕቆብም፥ “ስምህን ንገረኝ” ብሎ ጠየቀው። እርሱም፥ “ስሜን ለምን ትጠይቃለህ? ድንቅ ነውና” አለው።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:29ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
8
ኦሪት ዘፍጥረት 32:10
ለባሪያህ በአደረግኸው በምሕረትህና በእውነትህም ሁሉ በጎውን አድርግልኝ፤ በትሬን ብቻ ይዤ ይህን ዮርዳኖስን ተሻግሬ ነበርና፥ አሁን ግን የሁለት ክፍል ሠራዊት ሆንሁ።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:10ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
9
ኦሪት ዘፍጥረት 32:32
ስለዚህም የእስራኤል ልጆች እስከ ዛሬ ድረስ የወርችን ሹልዳ አይበሉም፤ የያዕቆብን ጭን ይዞ የወርቹን ሹልዳ አደንዝዞአልና።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:32ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
10
ኦሪት ዘፍጥረት 32:9
ያዕቆብም አለ፥ “የአባቴ የአብርሃም አምላክ ሆይ፥ የአባቴ የይስሐቅ አምላክ ሆይ፥ ‘ወደ ምድርህ ወደ ተወለድህበትም ስፍራ ተመለስ፤ በጎነትንም አደርግልሃለሁ’ ያልኸኝ እግዚአብሔር ሆይ፥
ኦሪት ዘፍጥረት 32:9ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
11
ኦሪት ዘፍጥረት 32:11
አቤቱ ከወንድሜ ከዔሳው እጅ አድነኝ፤ መጥቶ እንዳያጠፋኝ፥ እናትን ከልጆችዋ ጋር እንዳያጠፋ እኔ እፈራዋለሁና።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:11ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
ပင္မစာမ်က္ႏွာ
သမၼာက်မ္းစာ
အစီအစဥ္မ်ား
ဗီဒီယိုမ်ား