1
የማርቆስ ወንጌል 1:35
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ማለዳም ገና ጎሕ ሳይቀድ፥ ኢየሱስ ተነሥቶ ከቤት ወጣ፤ ወደ አንድ ገለልተኛ ስፍራም ሄዶ ይጸልይ ጀመር።
ႏွိုင္းယွဥ္
የማርቆስ ወንጌል 1:35ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
2
የማርቆስ ወንጌል 1:15
“ጊዜው ደርሶአል፤ የእግዚአብሔር መንግሥት ቀርባለች፤ ንስሓ ግቡ፤ በወንጌልም እመኑ” እያለ ይሰብክ ነበር።
የማርቆስ ወንጌል 1:15ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
3
የማርቆስ ወንጌል 1:10-11
ከውሃው በሚወጣበትም ጊዜ፥ ሰማያት ተከፍተው፥ መንፈስ ቅዱስ እንደ ርግብ በእርሱ ላይ ሲወርድ አየ፤ “የምወድህ ልጄ አንተ ነህ፤ በአንተ ደስ ይለኛል” የሚል ድምፅ ከሰማይ ተሰማ።
የማርቆስ ወንጌል 1:10-11ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
4
የማርቆስ ወንጌል 1:8
እኔ በውሃ አጠምቃችኋለሁ፤ እርሱ ግን በመንፈስ ቅዱስ ያጠምቃችኋል” የሚል ነበር።
የማርቆስ ወንጌል 1:8ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
5
የማርቆስ ወንጌል 1:17-18
ኢየሱስም፥ “ተከተሉኝ፤ ሰው አጥማጆች አደርጋችኋለሁ” አላቸው። እነርሱም ወዲያውኑ መረባቸውን ትተው ተከተሉት።
የማርቆስ ወንጌል 1:17-18ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
6
የማርቆስ ወንጌል 1:22
እንደ ጸሓፍት ሳይሆን፥ እንደ ባለ ሥልጣን በማስተማሩ ሕዝቡ በትምህርቱ ተገረሙ።
የማርቆስ ወንጌል 1:22ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
ပင္မစာမ်က္ႏွာ
သမၼာက်မ္းစာ
အစီအစဥ္မ်ား
ဗီဒီယိုမ်ား