1
የሉቃስ ወንጌል 10:19
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
እነሆ፥ እባቡንና ጊንጡን እንድትረግጡ፥ በጠላትም ኃይል ሁሉ ላይ ሥልጣን ሰጥቻችኋለሁ፤ የሚጐዳችሁም ምንም ነገር የለም።
ႏွိုင္းယွဥ္
የሉቃስ ወንጌል 10:19ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
2
የሉቃስ ወንጌል 10:41-42
ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላት፦ “ማርታ! ማርታ! በብዙ ነገር ትጨነቂአለሽ ትታወኪያለሽም፤ የሚያስፈልገው ግን አንድ ነገር ብቻ ነው፤ ማርያምም መልካሙን ድርሻ መርጣለች፤ ከእርሷም አይወሰድባትም።”
የሉቃስ ወንጌል 10:41-42ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
3
የሉቃስ ወንጌል 10:27
እርሱም መልሶ፦ “ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ በፍጹም ነፍስህም በፍጹም ኃይልህም በፍጹም አሳብህም ውደድ፤ ባልንጀራህንም እንደ ራስህ ውደድ፤” አለው።
የሉቃስ ወንጌል 10:27ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
4
የሉቃስ ወንጌል 10:2
እርሱም እንዲህ አላቸው፦ “መከሩ ብዙ ነው፤ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤ ስለዚህ የመከሩን ጌታ ለመከሩ ሠራተኞችን እንዲልክ ለምኑት።
የሉቃስ ወንጌል 10:2ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
5
የሉቃስ ወንጌል 10:36-37
እንግዲህ ከነዚህ ከሦስቱ በወንበዴዎች እጅ ለወደቀው ሰው ባልንጀራ የሆነው ማንኛው ይመስልሃል?” እርሱም፦ “ምሕረት ያደረገለት፤” አለ። ኢየሱስም፦ “ሂድ አንተም እንዲሁ አድርግ!” አለው።
የሉቃስ ወንጌል 10:36-37ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
6
የሉቃስ ወንጌል 10:3
እንግዲህ ሂዱ፤ እነሆ፥ እንደ በጎች በተኩላዎች መካከል እልካችኋለሁ።
የሉቃስ ወንጌል 10:3ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
ပင္မစာမ်က္ႏွာ
သမၼာက်မ္းစာ
အစီအစဥ္မ်ား
ဗီဒီယိုမ်ား