1
የዮሐንስ ወንጌል 12:26
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
የሚያገለግለኝ ቢኖር ይከተለኝ፤ እኔም ባለሁበት አገልጋዬ ደግሞ በዚያ ይሆናል፤ የሚያገለግለኝም ቢኖር አብ ያከብረዋል።
ႏွိုင္းယွဥ္
የዮሐንስ ወንጌል 12:26ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
2
የዮሐንስ ወንጌል 12:25
ነፍሱን የሚወድ ያጠፋታል፤ ነፍሱንም በዚህ ዓለም የሚጠላ ለዘለዓለም ሕይወት ይጠብቃታል።
የዮሐንስ ወንጌል 12:25ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
3
የዮሐንስ ወንጌል 12:24
እውነት እውነት እላችኋለሁ፤ የስንዴ ቅንጣት በምድር ወድቃ ካልሞተች ብቻዋን ትቀራለች፤ ብትሞት ግን ብዙ ፍሬ ታፈራለች።
የዮሐንስ ወንጌል 12:24ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
4
የዮሐንስ ወንጌል 12:46
በእኔ የሚያምን ሁሉ በጨለማ እንዳይኖር እኔ ብርሃን ሆኜ ወደ ዓለም መጥቻለሁ።
የዮሐንስ ወንጌል 12:46ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
5
የዮሐንስ ወንጌል 12:47
ዓለምን ላድን እንጂ በዓለም ልፈርድ አልመጣሁምና፤ ቃሌን ሰምቶ የማይጠብቀው ቢኖር የምፈርድበት እኔ አይደለሁም።
የዮሐንስ ወንጌል 12:47ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
6
የዮሐንስ ወንጌል 12:3
ማርያምም ዋጋው እጅግ የከበረ የጥሩ ናርዶስ ሽቶ ንጥር ወስዳ የኢየሱስን እግሮች ቀባች፤ በጠጉርዋም አበሰቻችው፤ ቤቱም በሽቶው መዓዛ ተሞላ።
የዮሐንስ ወንጌል 12:3ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
7
የዮሐንስ ወንጌል 12:13
የዘንባባ ዛፍ ዝንጣፊ ይዞ ሊቀበለው ወጣና “ሆሣዕና፤ በጌታ ስም የሚመጣ የእስራኤል ንጉሥ የተባረከ ነው፤” እያሉ ጮኸ።
የዮሐንስ ወንጌል 12:13ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
8
የዮሐንስ ወንጌል 12:23
ኢየሱስ ስም እንዲህ ሲል መለሰላቸው፤ “የሰው ልጅ ይከብር ዘንድ ሰዓቱ ደርሶአል።
የዮሐንስ ወንጌል 12:23ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
ပင္မစာမ်က္ႏွာ
သမၼာက်မ္းစာ
အစီအစဥ္မ်ား
ဗီဒီယိုမ်ား