1
የዮሐንስ ወንጌል 10:10
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድና ሊያጠፋ እንጂ ለሌላ አይመጣም፤ እኔ ሕይወትን እንዲያገኙ፥ የተትረፈረፈ ሕይወትን እንዲያገኙ መጣሁ፤
ႏွိုင္းယွဥ္
የዮሐንስ ወንጌል 10:10ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
2
የዮሐንስ ወንጌል 10:11
መልካም እረኛ እኔ ነኝ። መልካም እረኛ ነፍሱን ስለ በጎቹ አሳልፎ ይሰጣል።
የዮሐንስ ወንጌል 10:11ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
3
የዮሐንስ ወንጌል 10:27
በጎቼ ድምፄን ይሰማሉ፤ እኔም አውቃቸዋለሁ፤ ይከተሉኝማል፤
የዮሐንስ ወንጌል 10:27ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
4
የዮሐንስ ወንጌል 10:28
እኔም የዘለዓለም ሕይወትን እሰጣቸዋለሁ፤ ለዘለዓለምም አይጠፉም፤ ከእጄም ማንም አይነጥቃቸውም።
የዮሐንስ ወንጌል 10:28ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
5
የዮሐንስ ወንጌል 10:9
በሩ እኔ ነኝ፤ በእኔ የሚገባ ቢኖር ይድናል፤ ይገባልም፤ ይወጣልም፤ መሰማሪያም ያገኛል።
የዮሐንስ ወንጌል 10:9ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
6
የዮሐንስ ወንጌል 10:14
መልካም እረኛ እኔ ነኝ፤ የእራሴን በጎች አውቃለሁ፤ የእራሴም በጎች ያውቁኛል።
የዮሐንስ ወንጌል 10:14ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
7
የዮሐንስ ወንጌል 10:29-30
የሰጠኝ አባቴ ከሁሉ ይበልጣል፤ ከአባቴም እጅ ሊነጥቃቸው ማንም አይችልም። እኔና አብ አንድ ነን።”
የዮሐንስ ወንጌል 10:29-30ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
8
የዮሐንስ ወንጌል 10:15
አብም እንደሚያውቀኝ፥ እኔም አብን እንደማውቀው፤ ነፍሴንም ስለ በጎቼ አሳልፌ እሰጣለሁ።
የዮሐንስ ወንጌል 10:15ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
9
የዮሐንስ ወንጌል 10:18
እኔ ነፍሴን በፈቃዴ አሳልፌ እሰጣለሁ እንጂ ከእኔ ማንም አይወስዳትም። አሳልፌ ለመስጠት ሥልጣን አለኝ፤ መልሼ ለመውሰድም ሥልጣን አለኝ፤ ይህችን ትእዛዝ ከአባቴ ተቀበልሁ።”
የዮሐንስ ወንጌል 10:18ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
10
የዮሐንስ ወንጌል 10:7
ኢየሱስም ደግሞ አላቸው “እውነት እውነት እላችኋለሁ፤ እኔ የበጎች በር ነኝ።
የዮሐንስ ወንጌል 10:7ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
11
የዮሐንስ ወንጌል 10:12
እረኛ ያልሆነው በጎቹም የእርሱ ያልሆኑት ተቀጣሪው ግን፥ ተኩላ ሲመጣ ባየ ጊዜ በጎቹን ትቶ ይሸሻል፤ ተኩላም ይነጥቃቸዋል፤ በጎቹንም ይበትናቸዋል።
የዮሐንስ ወንጌል 10:12ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
12
የዮሐንስ ወንጌል 10:1
“እውነት እውነት እላችኋለሁ፤ ወደ በጎች በረት በበሩ ሳይሆን የማይገባ በሌላ መንገድ የሚገባ እርሱ ሌባና ወንበዴ ነው፤
የዮሐንስ ወንጌል 10:1ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
ပင္မစာမ်က္ႏွာ
သမၼာက်မ္းစာ
အစီအစဥ္မ်ား
ဗီဒီယိုမ်ား