1
ኦሪት ዘፍጥረት 25:23
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ጌታም እንዲህ አላት፥ “ሁለት ሕዝቦች በማሕፀንሽ አሉ፤ ሁለቱም ወገኖች ከውስጥሽ ተለያይተው ይወጣሉ፤ አንዱም ከሌላው ይበረታል፤ ታላቁም ለታናሹ አገልጋይ ይሆናል።”
ႏွိုင္းယွဥ္
ኦሪት ዘፍጥረት 25:23ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
2
ኦሪት ዘፍጥረት 25:30
ዔሳውም ያዕቆብን፥ “ከዚህ ከቀዩ ወጥ አብላኝ፥ እኔ እጅግ እርቦኛልና!” አለው፤ (ኤዶም የተባለውም በዚህ ምክንያት ነበር።)
ኦሪት ዘፍጥረት 25:30ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
3
ኦሪት ዘፍጥረት 25:21
ርብቃ መኻን ስለ ነበረች ይስሐቅ ስለ እርሷ ወደ ጌታ ጸለየ፤ ጌታም ጸሎቱን ስለ ሰማ ርብቃ ፀነሰች፤
ኦሪት ዘፍጥረት 25:21ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
4
ኦሪት ዘፍጥረት 25:32-33
ዔሳውም “እኔ መሞቴ ነው፤ ታዲያ ብኲርና ምን ያደርግልኛል?” አለው። ያዕቆብም፥ “እስኪ በቅድሚያ ማልልኝ” አለው። ስለዚህ ዔሳው ምሎ ብኲርናውን ለያዕቆብ ሸጠ።
ኦሪት ዘፍጥረት 25:32-33ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
5
ኦሪት ዘፍጥረት 25:26
ከዚያም በኋላ ወንድሙ ወጣ፥ በእጁም የዔሳውን ተረከዝ ይዞ ነበር፤ ስለዚህ ስሙ ያዕቆብ ተባለ። ልጆቹን በወለደች ጊዜ ይስሐቅ ሥልሳ ዓመት ሆኖት ነበር።
ኦሪት ዘፍጥረት 25:26ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
6
ኦሪት ዘፍጥረት 25:28
ይስሐቅም ዔሳው ካደነው ይበላ ነበርና ይወደው ነበር፥ ርብቃ ግን ያዕቆብን ትወድ ነበር።
ኦሪት ዘፍጥረት 25:28ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
ပင္မစာမ်က္ႏွာ
သမၼာက်မ္းစာ
အစီအစဥ္မ်ား
ဗီဒီယိုမ်ား