1
የሉቃስ ወንጌል 16:10
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
በትንሽ ነገር የታመነ ሰው በትልቅ ነገርም የታመነ ይሆናል፤ በትንሽ ነገር የማይታመን ሰው ግን በትልቅ ነገርም አይታመንም።
ႏွိုင္းယွဥ္
የሉቃስ ወንጌል 16:10ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
2
የሉቃስ ወንጌል 16:13
“አንድ ሰው በአንድ ጊዜ ለሁለት ጌታ ማገልገል አይችልም፤ ይህ ከሆነ፥ አንዱን ጠልቶ ሌላውን ይወዳል፤ አንዱን አክብሮ፥ ሌላውን ይንቃል፤ እንዲሁም ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ ልትገዙ አትችሉም።”
የሉቃስ ወንጌል 16:13ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
3
የሉቃስ ወንጌል 16:11-12
ታዲያ የዚህን ዓለም ሀብት በማስተዳደር የማትታመኑ ከሆናችሁ እውነተኛውን ሀብትማ ማን አምኖ ይሰጣችኋል? ደግሞም በሌላው ሰው ሀብት የማትታመኑ ከሆነ ለእናንተ የሚሆነውንስ ሀብት ማን ይሰጣችኋል?
የሉቃስ ወንጌል 16:11-12ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
4
የሉቃስ ወንጌል 16:31
አብርሃምም ‘የሙሴና የነቢያት መጻሕፍት የሚሉትን ካልሰሙማ አንድ ሰው ከሞት ተነሥቶ ቢነግራቸውም አያምኑትም’ አለው።”
የሉቃስ ወንጌል 16:31ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
5
የሉቃስ ወንጌል 16:18
“ሚስቱን ፈቶ ሌላ ሴት የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል፤ እንዲሁም ከባልዋ የተፋታችውን ሴት የሚያገባ ያመነዝራል።”
የሉቃስ ወንጌል 16:18ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
ပင္မစာမ်က္ႏွာ
သမၼာက်မ္းစာ
အစီအစဥ္မ်ား
ဗီဒီယိုမ်ား