1
ኦሪት ዘፍጥረት 16:13
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
አጋርም “በእርግጥ የሚያየኝን እግዚአብሔርን በዐይኔ አይቼ በሕይወት ኖርሁን?” በማለት ያነጋገራትን ጌታ “ኤልሮኢ” አለችው፤ ትርጒሙም “የሚያየኝ አምላክ” ማለት ነው።
ႏွိုင္းယွဥ္
ኦሪት ዘፍጥረት 16:13ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
2
ኦሪት ዘፍጥረት 16:11
እነሆ፥ ፀንሰሻል፤ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፤ እግዚአብሔር የሐዘን ለቅሶሽን ስለ ሰማልሽ ስሙን እስማኤል ትይዋለሽ።
ኦሪት ዘፍጥረት 16:11ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
3
ኦሪት ዘፍጥረት 16:12
ነገር ግን እንደ ሜዳ አህያ ይሆናል፤ ሰውን ሁሉ ይቃወማል፤ ሰዎችም እርሱን ይቃወሙታል፤ ዘመዶቹን በመጥላት ተለይቶ ይኖራል።”
ኦሪት ዘፍጥረት 16:12ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
ပင္မစာမ်က္ႏွာ
သမၼာက်မ္းစာ
အစီအစဥ္မ်ား
ဗီဒီယိုမ်ား