1
የሉቃስ ወንጌል 1:37
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለም።”
तुलना करा
एक्सप्लोर करा የሉቃስ ወንጌል 1:37
2
የሉቃስ ወንጌል 1:38
ከዚያም በኋላ ማርያም፥ “እነሆ! እኔ የጌታ አገልጋይ ነኝ፤ አንተ እንዳልክ ይሁንልኝ” አለችው። በዚህ ጊዜ መልአኩ ተለይቶአት ሄደ።
एक्सप्लोर करा የሉቃስ ወንጌል 1:38
3
የሉቃስ ወንጌል 1:35
መልአኩም እንዲህ ሲል መለሰ፦ “መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፤ የልዑል እግዚአብሔርም ኀይል በአንቺ ላይ ይሆናል፤ ስለዚህ ከአንቺ የሚወለደው ሕፃን ቅዱስ ነው፤ የእግዚአብሔርም ልጅ ይባላል።
एक्सप्लोर करा የሉቃስ ወንጌል 1:35
4
የሉቃስ ወንጌል 1:45
አንቺ ጌታ የተናገረውን ሁሉ የሚፈጽም መሆኑን በማመንሽ ምንኛ የተባረክሽ ነሽ!”
एक्सप्लोर करा የሉቃስ ወንጌል 1:45
5
የሉቃስ ወንጌል 1:31-33
እነሆ! ትፀንሺአለሽ፤ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፤ ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ። እርሱ ታላቅ ይሆናል፤ የልዑል እግዚአብሔር ልጅም ይባላል፤ ጌታ አምላክ የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል። በእስራኤልም ላይ ለዘለዓለም ይነግሣል፤ ለመንግሥቱም መጨረሻ የለውም።”
एक्सप्लोर करा የሉቃስ ወንጌል 1:31-33
6
የሉቃስ ወንጌል 1:30
መልአኩም እንዲህ አላት፤ “ማርያም ሆይ! በእግዚአብሔር ፊት ሞገስ አግኝተሻልና አትፍሪ፤
एक्सप्लोर करा የሉቃስ ወንጌል 1:30
मुख्य
बायबल
योजना
व्हिडिओ