1
የማቴዎስ ወንጌል 19:26
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
ኢየሱስም እነርሱን ተመልክቶ፦ ይህ በሰው ዘንድ አይቻልም በእግዚአብሔር ዘንድ ግን ሁሉ ይቻላል አላቸው።
താരതമ്യം
የማቴዎስ ወንጌል 19:26 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
የማቴዎስ ወንጌል 19:6
ስለዚህ አንድ ሥጋ ናቸው እንጂ ወደ ፊት ሁለት አይደሉም። እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።
የማቴዎስ ወንጌል 19:6 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
የማቴዎስ ወንጌል 19:4-5
እርሱ ግን መልሶ እንዲህ አለ፦ ፈጣሪ በመጀመሪያ ወንድና ሴት አደረጋቸው፥ አለም፦ ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፥ ከሚስቱም ጋር ይተባበራል፥ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ የሚለውን ቃል አላነበባችሁምን?
የማቴዎስ ወንጌል 19:4-5 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
የማቴዎስ ወንጌል 19:14
ነገር ግን ኢየሱስ፦ ሕፃናትን ተዉአቸው፥ ወደ እኔም ይመጡ ዘንድ አትከልክሉአቸው፤ መንግሥተ ሰማያት እንደነዚህ ላሉ ናትና አለ፤
የማቴዎስ ወንጌል 19:14 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
የማቴዎስ ወንጌል 19:30
ነገር ግን ብዙዎቹ ፊተኞች ኋለኞች፥ ኋለኞችም ፊተኞች ይሆናሉ።
የማቴዎስ ወንጌል 19:30 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
6
የማቴዎስ ወንጌል 19:29
ስለ ስሜም ቤቶችን ወይም ወንድሞችን ወይም እኅቶችን ወይም አባትን ወይም እናትን ወይም ሚስትን ወይም ልጆችን ወይም እርሻን የተወ ሁሉ መቶ እጥፍ ይቀበላል የዘላለምንም ሕይወት ይወርሳል።
የማቴዎስ ወንጌል 19:29 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
7
የማቴዎስ ወንጌል 19:21
ኢየሱስም፦ ፍጹም ልትሆን ብትወድ፥ ሂድና ያለህን ሸጠህ ለድሆች ስጥ፥ መዝገብም በሰማያት ታገኛለህ፥ መጥተህም ተከተለኝ አለው።
የማቴዎስ ወንጌል 19:21 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
8
የማቴዎስ ወንጌል 19:17
እርሱም፦ ስለ መልካም ነገር ለምን ትጠይቀኛለህ? መልካም የሆነ አንድ ነው፤ ወደ ሕይወት መግባት ብትወድ ግን ትእዛዛትን ጠብቅ አለው።
የማቴዎስ ወንጌል 19:17 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
9
የማቴዎስ ወንጌል 19:24
ዳግመኛም እላችኋለሁ፥ ባለጠጋ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ከሚገባ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ቢገባ ይቀላል አለ።
የማቴዎስ ወንጌል 19:24 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
10
የማቴዎስ ወንጌል 19:9
እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን ፈትቶ ሌላዪቱን የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል፥ የተፈታችውንም የሚያገባ ያመነዝራል አላቸው።
የማቴዎስ ወንጌል 19:9 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
11
የማቴዎስ ወንጌል 19:23
ኢየሱስም ለደቀ መዛሙርቱ፦ እውነት እላችኋለሁ፥ ለባለጠጋ ወደ መንግሥተ ሰማያት መግባት ጭንቅ ነው።
የማቴዎስ ወንጌል 19:23 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ