1
የሉቃስ ወንጌል 6:38
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
ስጡ ይሰጣችሁማል፤ በምትሰፍሩበት መስፈሪያ ተመልሶ ይሰፈርላችኋልና፥ የተጨቈነና የተነቀነቀ የተትረፈረፈም መልካም መስፈሪያ በእቅፋችሁ ይሰጣችኋል።
താരതമ്യം
የሉቃስ ወንጌል 6:38 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
የሉቃስ ወንጌል 6:45
በልብ ሞልቶ ከተረፈው አፉ ይናገራልና መልካም ሰው ከልብ መልካም መዝገብ መልካሙን ያወጣል፥ ክፉ ሰውም ከልብ ክፉ መዝገብ ክፉውን ያወጣል።
የሉቃስ ወንጌል 6:45 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
የሉቃስ ወንጌል 6:35
ነገር ግን ጠላቶቻችሁን ውደዱ፤ መልካም አድርጉ፤ ምንም ተስፋ ሳታደርጉም አበድሩ፥ ዋጋችሁም ታላቅ ይሆናል፥ የልዑልም ልጆች ትሆናላችሁ፥ እርሱ ለማያመሰግኑ ለክፉዎችም ቸር ነውና።
የሉቃስ ወንጌል 6:35 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
የሉቃስ ወንጌል 6:36
አባታችሁ ርኅሩኅ እንደ ሆነ ርኅሩኆች ሁኑ።
የሉቃስ ወንጌል 6:36 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
የሉቃስ ወንጌል 6:37
አትፍረዱ አይፈረድባችሁምም፤ አትኰንኑ አትኰነኑምም። ይቅር በሉ ይቅርም ትባላላችሁ።
የሉቃስ ወንጌል 6:37 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
6
የሉቃስ ወንጌል 6:27-28
ነገር ግን ለእናንተ ለምትሰሙ እላችኋለሁ፥ ጠላቶቻችሁን ውደዱ፥ ለሚጠሉአችሁ መልካም አድርጉ፥ የሚረግሙአችሁንም መርቁ፥ ስለሚበድሉአችሁም ጸልዩ።
የሉቃስ ወንጌል 6:27-28 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
7
የሉቃስ ወንጌል 6:31
ሰዎችም ሊያደርጉላችሁ እንደምትወዱ እናንተ ደግሞ እንዲሁ አድርጉላቸው።
የሉቃስ ወንጌል 6:31 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
8
የሉቃስ ወንጌል 6:29-30
ጕንጭህን ለሚመታህ ደግሞ ሁለተኛውን ስጠው፥ መጐናጸፊያህንም ለሚወስድ እጀ ጠባብህን ደግሞ አትከልክለው። ለሚለምንህ ሁሉ ስጥ፥ ገንዘብህንም የሚወስድ እንዲመልስ አትጠይቀው።
የሉቃስ ወንጌል 6:29-30 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
9
የሉቃስ ወንጌል 6:43
ክፉ ፍሬ የሚያደርግ መልካም ዛፍ የለምና፥ እንዲሁም መልካም ፍሬ የሚያደርግ ክፉ ዛፍ የለም።
የሉቃስ ወንጌል 6:43 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
10
የሉቃስ ወንጌል 6:44
ዛፍ ሁሉ ከፍሬው ይታወቃልና፤ ከእሾህ በለስ አይለቅሙም፥ ከአጣጥ ቍጥቋጦም ወይን አይቈርጡም።
የሉቃስ ወንጌል 6:44 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ