1
የሉቃስ ወንጌል 19:10
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
የሰው ልጅ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቶአለና አለው።
താരതമ്യം
የሉቃስ ወንጌል 19:10 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
የሉቃስ ወንጌል 19:38
በጌታ ስም የሚመጣ ንጉሥ የተባረከ ነው፤ በሰማይ ሰላም በአርያምም ክብር አሉ።
የሉቃስ ወንጌል 19:38 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
የሉቃስ ወንጌል 19:9
ኢየሱስም፦ እርሱ ደግሞ የአብርሃም ልጅ ነውና ዛሬ ለዚህ ቤት መዳን ሆኖለታል፤
የሉቃስ ወንጌል 19:9 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
የሉቃስ ወንጌል 19:5-6
ኢየሱስም ወደዚያ ስፍራ በደረሰ ጊዜ፥ አሻቅቦ አየና፦ ዘኬዎስ ሆይ፥ ዛሬ በቤትህ እውል ዘንድ ይገባኛልና ፈጥነህ ውረድ አለው። ፈጥኖም ወረደ በደስታም ተቀበለው።
የሉቃስ ወንጌል 19:5-6 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
የሉቃስ ወንጌል 19:8
ዘኬዎስ ግን ቆሞ ጌታን፦ ጌታ ሆይ፥ ካለኝ ሁሉ እኵሌታውን ለድሆች እሰጣለሁ፤ ማንንም በሐሰት ከስሼ እንደ ሆንሁ አራት እጥፍ እመልሳለሁ አለው።
የሉቃስ ወንጌል 19:8 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
6
የሉቃስ ወንጌል 19:39-40
ከሕዝብም መካከል ከፈሪሳውያን አንዳንዱ፦ መምህር ሆይ፥ ደቀ መዛሙርትህን ገሥጻቸው አሉት። መልሶም፦ እላችኋለሁ፥ እነዚህ ዝም ቢሉ ድንጋዮች ይጮኻሉ አላቸው።
የሉቃስ ወንጌል 19:39-40 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ