1
የሉቃስ ወንጌል 11:13
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
እንኪያስ እናንተ ክፉዎች ስትሆኑ ለልጆቻችሁ መልካም ስጦታ መስጠት ካወቃችሁ፥ በሰማይ ያለው አባት ለሚለምኑት እንዴት አብልጦ መንፈስ ቅዱስን ይሰጣቸው?
താരതമ്യം
የሉቃስ ወንጌል 11:13 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
የሉቃስ ወንጌል 11:9
እኔም እላችኋለሁ፦ ለምኑ፥ ይሰጣችሁማል፤ ፈልጉ፥ ታገኙማላችሁ፤ መዝጊያን አንኳኩ፥ ይከፍትላችሁማል።
የሉቃስ ወንጌል 11:9 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
የሉቃስ ወንጌል 11:10
የሚለምን ሁሉ ይቀበላልና፥ የሚፈልግም ያገኛል፥ መዝጊያውንም ለሚያንኳኳው ይከፈትለታል።
የሉቃስ ወንጌል 11:10 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
የሉቃስ ወንጌል 11:2
አላቸውም፦ ስትጸልዩ እንዲህ በሉ፦ በሰማያት የምትኖር አባታችን ሆይ፤ ስምህ ይቀደስ፤ መንግሥትህ ትምጣ፤ ፈቃድህ በሰማይ እንደ ሆነች እንዲሁ በምድር ትሁን፤
የሉቃስ ወንጌል 11:2 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
የሉቃስ ወንጌል 11:4
ኃጢአታችንንም ይቅር በለን፥ እኛ ደግሞ የበደሉንን ሁሉ ይቅር ብለናልና፤ ከክፉ አድነን እንጂ ወደ ፈተና አታግባን።
የሉቃስ ወንጌል 11:4 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
6
የሉቃስ ወንጌል 11:3
የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤
የሉቃስ ወንጌል 11:3 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
7
የሉቃስ ወንጌል 11:34
የሰውነትህ መብራት ዓይንህ ናት። ዓይንህ ጤናማ በሆነች ጊዜ ሰውነትህ ሁሉ ደግሞ ብሩህ ይሆናል። ዓይንህ ታማሚ በሆነች ጊዜ ግን ሰውነትህ ደግሞ የጨለመ ይሆናል።
የሉቃስ ወንጌል 11:34 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
8
የሉቃስ ወንጌል 11:33
መብራትንም አብርቶ በስውር ወይም በእንቅብ በታች የሚያኖረው የለም፥ የሚገቡ ሰዎች ብርሃኑን እንዲያዩ በመቅረዝ ላይ ያኖረዋል እንጂ።
የሉቃስ ወንጌል 11:33 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ