1
ኦሪት ዘጸአት 1:17
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
አዋላጆች ግን እግዚአብሔርን ፈሩ፤ የግብፅ ንጉሥም እንዳዘዛቸው አላደረጉም፤ ወንዶቹን ሕፃናትንም አዳኑአቸው።
താരതമ്യം
ኦሪት ዘጸአት 1:17 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ኦሪት ዘጸአት 1:12
ነገር ግን እንዳስጨነቁአቸው መጠን እንዲሁ በዙ፤ እጅግም ጸኑ፤ ከእስራኤልም ልጆች የተነሣ ተጸይፈዋቸው ነበር።
ኦሪት ዘጸአት 1:12 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ኦሪት ዘጸአት 1:21
እንዲህም ሆነ፤ አዋላጆች እግዚአብሔርን ስለ ፈሩ ቤተሰብን ሰጣቸው።
ኦሪት ዘጸአት 1:21 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ኦሪት ዘጸአት 1:8
በግብም ዮሴፍን ያላወቀ አዲስ ንጉሥ ተነሣ።
ኦሪት ዘጸአት 1:8 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ