1
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:16
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
አሁንም ለሮጠና ለቀደመ አይደለም፤ እግዚአብሔር ይቅር ላለው ነው እንጂ።
താരതമ്യം
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:16 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:15
እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ አለው፥ “የምምረውን እምረዋለሁ፤ ይቅር የምለውንም ይቅር እለዋለሁ።”
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:15 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:20
ሰው ሆይ፥ እግዚአብሔርን የምትከራከረው አንተ ምንድን ነህ? ሥራ ሠሪውን እንዲህ አታድርገኝ ሊለው ይችላልን?
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:20 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:18
እነሆ፥ የሚወድደውን ይምረዋል፤ የሚወድደውንም ልቡን ያጸናዋል።
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:18 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:21
ሸክላ ሠሪ ከአንድ ጭቃ ግማሹን ለክብር፥ ግማሹንም ለኀሳር አድርጎ ዕቃን ሊሠራ አይችልምን?
ወደ ሮሜ ሰዎች 9:21 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ